Apr 19, 2017

ፎረም 65፦ ክፍል 2 - የብሔር ኃይሎችና የአንድነት ኃይሎች ተግዳሮቶች

ክፍል 2 ከ 3 የብሔር ኃይሎችና የአንድነት ኃይሎች ተግዳሮቶች
እንግዶቻችን፦
- ወ/ሮ ጽጌረዳ ሙሉጌታ የኢትዮጵያ ህዝብ የጋራ ትግል ሸንጎ ምክትል ሊቀመንበር ፤
- ዶ/ር አባድር ኢብራሂም - የአለም ዓቀፍ ሰብዓዊ መብት የህግ ባለሙያ ፤
- አቶ ነጋሲ በየነና የፓለቲካ አክቲቪስት የጋሻ ለኢትዮጵያ ተወካይ ፤
- አቶ ኦርቾ ኤራ የፓለቲካ አክቲቪስት ፤
- አቶ አሉላ ሰለሞን - የፓለቲካ አክቲቪስትና የሚዲያና የሲቪክ ሶሳይቲ ላይ ያተኮረ ተመራማሪ ናቸው







ተልዕኳችን | Our Mission

“65 ፐርሰንት” ትርጉም? የኢትዮጵያ ህዝብ 65 በመቶው እድሜያቸው ከ24 አመት በታች ነው። ተልዕኳችን ለመጪው ትውልድ የመግባባትን ፓለቲካ በአርአያነት ማውረስ ነው። ግባችን ለፓለቲካዊ እርቅና መግባባት መሟገትና ፋና ወጊ መሆን ነው።

What is “65 percent”? 65% of Ethiopia’s population is under 24 years old. Our mission is to model a culture of political concensus for the 65%. Our goal is to advocate for, and initiate reconciliation and consensus among Ethiopians.

Post Archive