እንግዳ ተሳታፊ አቶ እሸቱ ሆማ - የህግ ባለሙያ።
ፎረም 65፦ ሕግና ኢሕአዴግ - የአቶ በቀለ ገርባ ክስ (እንግዳ ተሳታፊ፦ አቶ እሸቱ ሆማ) ክፍል 2
ውይይታችን መንግስት ሰሞኑን በአቶ በቀለ ገርባና በሌሎች ዜጎች ላይ የመሰረተውን ክስ በሚመለከት ነው።
“65 ፐርሰንት” ትርጉም? የኢትዮጵያ ህዝብ 65 በመቶው እድሜያቸው ከ24 አመት በታች ነው። ተልዕኳችን ለመጪው ትውልድ የመግባባትን ፓለቲካ በአርአያነት ማውረስ ነው። ግባችን ለፓለቲካዊ እርቅና መግባባት መሟገትና ፋና ወጊ መሆን ነው።
What is “65 percent”? 65% of Ethiopia’s population is under 24 years old. Our mission is to model a culture of political concensus for the 65%. Our goal is to advocate for, and initiate reconciliation and consensus among Ethiopians.