"ለምጣዱ ሲባል አይጧ ትለፍ" እንደሚባለው ማለት ነው።
በዚህ ውይይት amnesty እና pardon በእርቅ ሂደት ውስጥ ያላቸውን ቦታ በጽንሰ ሃሳብ ደረጃ ከዶ/ር አብድር ጋር እንዳሣለን።
[ማሳሰቢያ፦ ይህ ውይይት ምንኛውንም በመንግስት ሃላፊነት ላይ የነበረም ሆነ ያለን ሰው ወንጀለኛ ነው/ናት ብሎ አይፈርጅም፥ አልፈረጀምም። ውይይቱ ፅንሰ ሃሳባዊ ዳሰሳ ብቻ ነው። ወንጀለኛነት ሚወሰነው በፍርድ ቤት ነው።]
