Jun 29, 2016

ፎረም 65፦ እርቅ፡ ይቅርታና ምህረት (ዶ/ር ጸጋዬ ረጋሳ አራርሳ)

የኢትዮጵያ የፓለቲካ ቅራኔ መፍትሄው ህዝባዊ አመፅም ሆነ ትጥቅ ትግል አይደለም የምንል ወገኖች የአገራዊ እርቅና መግባባትን መንገድ እንደ አበይት መፍትሄ እየጠቆምን ነው።

"ለምጣዱ ሲባል አይጧ ትለፍ" እንደሚባለው ማለት ነው።

በዚህ ውይይት amnesty እና pardon በእርቅ ሂደት ውስጥ ያላቸውን ቦታ በጽንሰ ሃሳብ ደረጃ ከዶ/ር ጸጋዬ ረጋሳ አራርሳ ጋር እንዳሣለን።

[ማሳሰቢያ፦ ይህ ውይይት ምንኛውንም በመንግስት ሃላፊነት ላይ የነበረም ሆነ ያለን ሰው ወንጀለኛ ነው/ናት ብሎ አይፈርጅም፥ አልፈረጀምም። ውይይቱ ፅንሰ ሃሳባዊ ዳሰሳ ብቻ ነው። ወንጀለኛነት ሚወሰነው በፍርድ ቤት ነው።]






Share:

ተልዕኳችን | Our Mission

“65 ፐርሰንት” ትርጉም? የኢትዮጵያ ህዝብ 65 በመቶው እድሜያቸው ከ24 አመት በታች ነው። ተልዕኳችን ለመጪው ትውልድ የመግባባትን ፓለቲካ በአርአያነት ማውረስ ነው። ግባችን ለፓለቲካዊ እርቅና መግባባት መሟገትና ፋና ወጊ መሆን ነው።

What is “65 percent”? 65% of Ethiopia’s population is under 24 years old. Our mission is to model a culture of political concensus for the 65%. Our goal is to advocate for, and initiate reconciliation and consensus among Ethiopians.

Post Archive