Oct 28, 2016

ፎረም 65፦ የኦሮሞ ተቃውሞ አንደኛ አመት

የኦሮሞ ተቃውሞ አንደኛ አመት መታሰቢያ በማድረግ ከሁለት ኦሮሞ አክቲቪስትቶ ጋር ውይይት አድርገናል። እንግዶቻችን አቶ ገረሱ ቱፋ እና አቶ ግዛቸው ኢብሳ ናቸው።





Share:

ተልዕኳችን | Our Mission

“65 ፐርሰንት” ትርጉም? የኢትዮጵያ ህዝብ 65 በመቶው እድሜያቸው ከ24 አመት በታች ነው። ተልዕኳችን ለመጪው ትውልድ የመግባባትን ፓለቲካ በአርአያነት ማውረስ ነው። ግባችን ለፓለቲካዊ እርቅና መግባባት መሟገትና ፋና ወጊ መሆን ነው።

What is “65 percent”? 65% of Ethiopia’s population is under 24 years old. Our mission is to model a culture of political concensus for the 65%. Our goal is to advocate for, and initiate reconciliation and consensus among Ethiopians.

Post Archive