ባለፈው ሳምንት ቴዲ አፍሮ የለቀቀው "ኢትዮጵያ" የተሰኘው ነጠላ ዜማ በማህበራዊ ሚዲያ ሰፊ ትኩረት ስቦ ሲያወያይና ሲያወዘግበን ቆይቷል።
በፍረም 65 የቴዲ አፍሮን ሚና በሚምለከት ከአቶ ግርማ ጉተማ እና ከአቶ ግርማ ካሳ ጋር አጭር ውይይት እናደርጋለን።
[ ከኢትዮጵያ በአነስተኛ ሜጋባይት ውይይቱን እዚህ https://goo.gl/hPQdTh ያድምጡ። (መጠን፦ 7MB) ]
በፍረም 65 የቴዲ አፍሮን ሚና በሚምለከት ከአቶ ግርማ ጉተማ እና ከአቶ ግርማ ካሳ ጋር አጭር ውይይት እናደርጋለን።
[ ከኢትዮጵያ በአነስተኛ ሜጋባይት ውይይቱን እዚህ https://goo.gl/hPQdTh ያድምጡ። (መጠን፦ 7MB) ]
