Aug 11, 2017

ፎረም 65፦ አርቲስቶች ላይ አድማ በዲያስፓራ

አርቲስቶች ላይ በዲያስፓራ አድማ ማስመታትን በመቃወም ከሚጽፉ ወገኖች አንዱ የግጥምና ዜማ ደራሲ አቶ ቢላል መስፍን ነው። የአድማ ቅስቀሳዎችን በሚመለከት ሃሳቡን እንዲያካፍለን አቶ ቢላል በፎረም 65 እንግዳችን ነው።



[ ከኢትዮጵያ በአነስተኛ ሜጋባይት ውይይቱን እዚህ https://goo.gl/8W78Md ያድምጡ። (መጠን፦ 2.14 MB) ]










Share:

ተልዕኳችን | Our Mission

“65 ፐርሰንት” ትርጉም? የኢትዮጵያ ህዝብ 65 በመቶው እድሜያቸው ከ24 አመት በታች ነው። ተልዕኳችን ለመጪው ትውልድ የመግባባትን ፓለቲካ በአርአያነት ማውረስ ነው። ግባችን ለፓለቲካዊ እርቅና መግባባት መሟገትና ፋና ወጊ መሆን ነው።

What is “65 percent”? 65% of Ethiopia’s population is under 24 years old. Our mission is to model a culture of political concensus for the 65%. Our goal is to advocate for, and initiate reconciliation and consensus among Ethiopians.

Post Archive