Jun 25, 2018

ፎረም 65፦ የሰኔ 16 ድጋፍ ሰልፍና እንድምታው #Ethiopia #Forum65

ቅዳሜ ሰኔ 16 አዲስ አበባ ከተደርገው ሰልፍ ጋር በተያያዘ በማህበራዊ ሚዲያ ሰፊ ተሳትፎ ከሚያደርጉት ከአቶ አሉላ ሰሎምን ከዩናይትድ ስቴትስ እና አቶ ዳንኤል ብርሃነ የ HornAffairs.com ዋና አዘጋጅ ከአዲስ አበባ በፎረም 65 ላይ ቀርበው ሰልፉን አስመልክቶ የተሰማቸውን ስሜትና እንዲሁም ማስተላለፍ የሚፈልጉት መልዕክት ካለ እድል መስጠቱ ከሀገራዊ መግባባትና ወንድማማችነት አንጻር ጠቃሚ ሆኖ ስላገኘነው ጋብዘናቸዋል።


Share:

ተልዕኳችን | Our Mission

“65 ፐርሰንት” ትርጉም? የኢትዮጵያ ህዝብ 65 በመቶው እድሜያቸው ከ24 አመት በታች ነው። ተልዕኳችን ለመጪው ትውልድ የመግባባትን ፓለቲካ በአርአያነት ማውረስ ነው። ግባችን ለፓለቲካዊ እርቅና መግባባት መሟገትና ፋና ወጊ መሆን ነው።

What is “65 percent”? 65% of Ethiopia’s population is under 24 years old. Our mission is to model a culture of political concensus for the 65%. Our goal is to advocate for, and initiate reconciliation and consensus among Ethiopians.

Post Archive