ቅዳሜ ሰኔ 16 አዲስ አበባ ከተደርገው ሰልፍ ጋር በተያያዘ በማህበራዊ ሚዲያ ሰፊ ተሳትፎ ከሚያደርጉት ከአቶ አሉላ ሰሎምን ከዩናይትድ ስቴትስ እና አቶ ዳንኤል ብርሃነ የ HornAffairs.com ዋና አዘጋጅ ከአዲስ አበባ በፎረም 65 ላይ ቀርበው ሰልፉን አስመልክቶ የተሰማቸውን ስሜትና እንዲሁም ማስተላለፍ የሚፈልጉት መልዕክት ካለ እድል መስጠቱ ከሀገራዊ መግባባትና ወንድማማችነት አንጻር ጠቃሚ ሆኖ ስላገኘነው ጋብዘናቸዋል።
