አገር ውስጥ ያለውን የፓለቲካ ሂደትና የዲያስፓራውን ሚና በሚመለከት ከተንፎካካሪው ጎራ እንግዶቻችን ጋር ውይይት አዘጋጅተናል። እንግዶቻችን አቶ ገረሱ ቱፋ ከኔዘርላንድ፣ ዶ/ር ኢዮብ ገብረመስቀል ከብሪታኒያ እና አቶ ግርማ ካሳ ከዩናይትድ ስቴትስ ናቸው።

“65 ፐርሰንት” ትርጉም? የኢትዮጵያ ህዝብ 65 በመቶው እድሜያቸው ከ24 አመት በታች ነው። ተልዕኳችን ለመጪው ትውልድ የመግባባትን ፓለቲካ በአርአያነት ማውረስ ነው። ግባችን ለፓለቲካዊ እርቅና መግባባት መሟገትና ፋና ወጊ መሆን ነው።
What is “65 percent”? 65% of Ethiopia’s population is under 24 years old. Our mission is to model a culture of political concensus for the 65%. Our goal is to advocate for, and initiate reconciliation and consensus among Ethiopians.