Aug 28, 2025

ምክክር ኮሚሽን በሰሜን አሜሪካ!

የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በሰሜን አሜሪካ ከኢትዮጵያውያን እና ትውልድ ኢትዮጵያውያን ጋር ለመወያያት ኦገስት 8 2025 እ.አ.አ ተዘጋጅቷል። ለተጨማሪ መረጃ https://ethiondc.org.et/en/home/ ይጎብኙ።

ለኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ታሪካዊ ስራ እና አዲስ ሀገራዊ የምክክር ልምድ ፋናወጊነት ከፍተኛ አድናቆታችንን እንገልጻለን።

ሀገራችን የጦርነት ፣ የስደት ፣ የርሃብ እና ልመና ልምድ ባሻገር የምክክር ልምድ መጀመሯ ወደፊት ትልውድ እንደ ታሪካዊ አዲስ የፓለቲካ ባህል ምዕራፍ ጀማሪ እርሾ እንደሚያየው እናምናለን።

አቶ ያዬ አበበ

65% መስራች

ለተተኪው ትውልድ መግባባትን እናውርስ!


Share:

ተልዕኳችን | Our Mission

“65 ፐርሰንት” ትርጉም? የኢትዮጵያ ህዝብ 65 በመቶው እድሜያቸው ከ24 አመት በታች ነው። ተልዕኳችን ለመጪው ትውልድ የመግባባትን ፓለቲካ በአርአያነት ማውረስ ነው። ግባችን ለፓለቲካዊ እርቅና መግባባት መሟገትና ፋና ወጊ መሆን ነው።

What is “65 percent”? 65% of Ethiopia’s population is under 24 years old. Our mission is to model a culture of political concensus for the 65%. Our goal is to advocate for, and initiate reconciliation and consensus among Ethiopians.

Post Archive