Jun 14, 2016

ፎረም 65፦ ሃርቤ እና ኮሮጆ

በፍረም 65 እንግዶቻችን በፓልቶክ ከተቃዋሚ ክፍሎች አንዱና ተዋደጃ የሆነው የ"ቃሌ ኢትዮጵያውያን መወያያ መድረክ" (Qale Ethiopian Discussion Forum 1) መደበኛ አወያይ ከሆኑት ከኮሮጆ ኢትዮጵያ እና ከሃርቤ ጋር ነው።



ውይይታችን በአጠቃላይ የፓለቶክን ሚና፡ የቃሌን የውይይት ትኩረቶች፡ እንዲሁም በአገራዊ መግባባት ላይ ፓልቶክ ሊያደርግ የሚችለውን ድርሻ ከእንግዶቻችንን ጋር እንወያያለን።








Share:

ተልዕኳችን | Our Mission

“65 ፐርሰንት” ትርጉም? የኢትዮጵያ ህዝብ 65 በመቶው እድሜያቸው ከ24 አመት በታች ነው። ተልዕኳችን ለመጪው ትውልድ የመግባባትን ፓለቲካ በአርአያነት ማውረስ ነው። ግባችን ለፓለቲካዊ እርቅና መግባባት መሟገትና ፋና ወጊ መሆን ነው።

What is “65 percent”? 65% of Ethiopia’s population is under 24 years old. Our mission is to model a culture of political concensus for the 65%. Our goal is to advocate for, and initiate reconciliation and consensus among Ethiopians.

Post Archive