የባንዲራ ፣ ወይም ሰንደቅ ኣላማ ጉዳይ ከሚያወዛግቡን አንዱ ነው። ይፋዊውን ባለኮከቡን ወይንስ ልሙጡን ባንዲራ ይደግፋሉ?
ሁለት እንግዶች ከአዲስ አበባ ጋብዘናል። እንግዶቻችን አቡበከር አለሙ (የቀድሞው የሙስሊሞች ጉዳይ መፅሄት መጣጥፍ አዘጋጅ) እና ይድነቃቸው ከበደ የፓለቲካ አክቪስት ናቸው።

ሁለት እንግዶች ከአዲስ አበባ ጋብዘናል። እንግዶቻችን አቡበከር አለሙ (የቀድሞው የሙስሊሞች ጉዳይ መፅሄት መጣጥፍ አዘጋጅ) እና ይድነቃቸው ከበደ የፓለቲካ አክቪስት ናቸው።
















የጠቅላይ ሚኒስቴር ዓብይ አህመድ በኢትዮጵያ ሀገራዊ ፓለቲካና በሶማሊ ክልላዊ ፓለቲካ እንድምታ ምንድን ነው? ፎረም 65 ከኢትዮጵያ ሶማሌ ዶሞክራሲያዊ ሸንጎ አባል ዶ/ር ኡስማኤል ቋዳህ ጋር አጭር ቆይታ አድርገናል። ከኢትዮጵያ በአነስተኛ ሜጋባይት ውይይቱን እዚህ https://goo.gl/R5zKUw ያድምጡ። (መጠን፦ 3.02 MB) Telegram: https://t.me/forum65











