Jan 9, 2017
Dec 19, 2016
ፎረም 65፦ ዋለልኝና የድህረ አብዮቱ ትውልድ ሚና (ክፍል 2)
Posted on December 19, 2016
የድህረ አብዮቱ ትውልድ ከተማሪው ንቅናቄ አረጋውያን ትውልድ አንጻር ሚናው ምንድን ነው?
እንግዶቻችን፦ አቶ ተክለሚካኤል አበበ ከካናዳ ፣ ዶ/ር ብርሃኑ ለንጅሶ ከዩናይትድ ስቴትስ ፣ አቶ አሉላ ሰለሞን ከዩናይትድ ስቴትስ ፣ ዶ/ር ኢዮብ ገብረመስቀል ከእንግሊዝ አገር ናቸው።

እንግዶቻችን፦ አቶ ተክለሚካኤል አበበ ከካናዳ ፣ ዶ/ር ብርሃኑ ለንጅሶ ከዩናይትድ ስቴትስ ፣ አቶ አሉላ ሰለሞን ከዩናይትድ ስቴትስ ፣ ዶ/ር ኢዮብ ገብረመስቀል ከእንግሊዝ አገር ናቸው።

Dec 11, 2016
ፎረም 65፦ ዶ/ር ኡስማኤል ቋዳህ ፡ የኢትዮጵያ ሶማሌ ዶሞክራሲያዊ ሸንጎ ሊቀመንበር ( www.ethiosomali.com )
Posted on December 11, 2016
ፎረም 65 ከኢትዮጵያ ሶማሌ ዶሞክራሲያዊ ሸንጎ ሊቀመንበር ዶ/ር ኡስማኤል ቋዳህ ጋር ስለ ሶማሊ ፓለቲካና አጠቃላይ አገራዊ ጉዳዮች ላይ ቆይታ አድርገናል። ( www.ethiosomali.com )
Nov 1, 2016
ፎረም 65፦ ሽምግልና፣ ዕርቅና መግባባት
Posted on November 01, 2016
ለኢትዮጵያ የፓለቲካ ቅራኔ መፍትሄው እርቅና መግባባት መሆኑን ከሚጠቁሙና ከዚያ አልፈው የሽምግልናና የማግባባት ስራ ከሚሰሩ ስብስቦች አንዱ "መግባባትን ገንቢ የኢትዮጵያውያን መድረክ" ነው። ዛሬ ከመድረኩ ሁለት አባላት በፎረም 65 ጋብዘናል።
እንግዶቻችን የ"መግባባትን ገንቢ የኢትዮጵያውያን መድረክ" ሰብሳቢ ዶ/ር ብርሃኑ መንግስቱ እና የመድረኩ አባል ዶ/ር ገበየሁ እጂጉ ናቸው።
እንግዶቻችን የ"መግባባትን ገንቢ የኢትዮጵያውያን መድረክ" ሰብሳቢ ዶ/ር ብርሃኑ መንግስቱ እና የመድረኩ አባል ዶ/ር ገበየሁ እጂጉ ናቸው።

Oct 28, 2016
ፎረም 65፦ የኦሮሞ ተቃውሞ አንደኛ አመት
Posted on October 28, 2016
የኦሮሞ ተቃውሞ አንደኛ አመት መታሰቢያ በማድረግ ከሁለት ኦሮሞ አክቲቪስትቶ ጋር ውይይት አድርገናል። እንግዶቻችን አቶ ገረሱ ቱፋ እና አቶ ግዛቸው ኢብሳ ናቸው።

Oct 24, 2016
ፎረም 65፦ ኢትዮጵያዊነት
Posted on October 24, 2016
ባለፉት 25 ዓመታት ኢሕአዴግ በብሄር ማንነቶች ላይ ትኩረት በማድረግ ኢትዮጵያዊነትን ችላ ብሏል የሚል ትችት በሰፊ ይሰማል። ፎረም 65 ኢትዮጵያዊነት ላይ ከሚያተኩሩ ስብስቦች ውስጥ ሁለት እንግዶች ጋብዘናል።
እንግዶቻችን ዶ/ር እርቁ ይመር "ኢትዮጵያዊነት የዜጎች መብት ማስከበሪያ ጉባኤ" ሊቀመንበር ፤ ዶ/ር ፍስሃ እሸቱ የ"አንድ ኢትዮጵያ ሕዝባዊ እንቅስቃሴ" አስተባባሪ ናቸው።

እንግዶቻችን ዶ/ር እርቁ ይመር "ኢትዮጵያዊነት የዜጎች መብት ማስከበሪያ ጉባኤ" ሊቀመንበር ፤ ዶ/ር ፍስሃ እሸቱ የ"አንድ ኢትዮጵያ ሕዝባዊ እንቅስቃሴ" አስተባባሪ ናቸው።

Oct 15, 2016
ፎረም 65፦ ህወሓት፣ ትግራይና ዲያስፓራ
Posted on October 15, 2016
በዲያሥፓራ የሚኖሩ የትግራይ ክልል ተወላጆች የኢትዮጵያ ወቅታዊ ሕዝባዊ ተቃውሞዎችን አስመልክቶ በተከታታይ ያወጧቸውን መግላጫዎችን በሚመለከት ከአቶ በየነ ገብራይ እና አቶ የማነ ምትኩ ጋር ቆይታ አድርገናል።
[ማስተካከያ፦ አቶ በየነ ገብራይ የኢሮብ ብሄር ናቸው። በቅጂው ላይ አቶ በየነን ትግራዋይ የሚለው ኢሮብ በሚለው ይስተካከል። ከይቅርታ ጋር!]

[ማስተካከያ፦ አቶ በየነ ገብራይ የኢሮብ ብሄር ናቸው። በቅጂው ላይ አቶ በየነን ትግራዋይ የሚለው ኢሮብ በሚለው ይስተካከል። ከይቅርታ ጋር!]

Oct 7, 2016
ፎረም 65፦ ሰላማዊ ትግል - ትርፍ ወይስ ኪሳራ?
Posted on October 07, 2016
የኢሬቻ በዓል ወቅት የብዙዎችን መሞትና መቁስል አስከትሎ የሰላማዊ ትግል አያዋጣንም የሚሉ እይታዎች እየተገለጹ ነው። "ሰላማዊ ትግል፦ ትርፍ ወይስ ኪሳራ?" በሚል ከአቶ አሰፋ ጫቦ፡ አቶ ፈቃደ ሸዋቀና እና አቶ ዳዊት ተሾመ ጋር ውይይት አድርገናል።


Oct 4, 2016
ፎረም 65፦ ሞረሽ ወገኔ የዐማራ ድርጅት - አቶ ተክሌ ይሻው
Posted on October 04, 2016
በፎረም 65 ከአቶ ተክሌ ይሻው ጋር በዐማራ ሕዝብ ጥቅም፣ በዐማራ-ኦሮሞ አጋርነትና በዐማራነትና ኢትዮጵያዊነት ላይ አጭር ቆይታ አድርገናል። አቶ ተክሌ ይሻው የሞረሽ ወገኔ የዐማራ ድርጅት ሊቀመንበር ናቸው።
ስለድርጅቱ መረጃ ለማግኘት ድረገጹን ይጎብኙ፦ http://www.moreshwegenie.org/

ስለድርጅቱ መረጃ ለማግኘት ድረገጹን ይጎብኙ፦ http://www.moreshwegenie.org/

Sep 20, 2016
ፎረም 65፦ ሕዝባዊ ተቃውሞና ኢሕአዴግ (እንግዳ አቶ ግርማ ሰይፉ ማሩ)
Posted on September 20, 2016
ፎረም 65 ከአቶ ግርማ ሰይፉ ጋር በሕዝባዊ ተቃውሞዎች፣ በኢሕአዴግ ማብራሪያና የመፍትሄ ሃሳብ ላይ፤ እንዲሁም በራሳቸው የመፍትሄ ነጥቦች ላይ አጭር ቃለምልልስ አድርገናል። ያዳምጡት!
አቶ ግርማ የቀድሞ የአንድነት ለፍትህና ዴሞክራሲ ፓርቲ አመራር አባልና፡ እንዲሁም በተወካዮች ምክር ቤት የቀድሞ የህዝብ ተወካይ ናቸው።

አቶ ግርማ የቀድሞ የአንድነት ለፍትህና ዴሞክራሲ ፓርቲ አመራር አባልና፡ እንዲሁም በተወካዮች ምክር ቤት የቀድሞ የህዝብ ተወካይ ናቸው።

Subscribe to:
Posts (Atom)
ተልዕኳችን | Our Mission
“65 ፐርሰንት” ትርጉም? የኢትዮጵያ ህዝብ 65 በመቶው እድሜያቸው ከ24 አመት በታች ነው። ተልዕኳችን ለመጪው ትውልድ የመግባባትን ፓለቲካ በአርአያነት ማውረስ ነው። ግባችን ለፓለቲካዊ እርቅና መግባባት መሟገትና ፋና ወጊ መሆን ነው።
What is “65 percent”? 65% of Ethiopia’s population is under 24 years old. Our mission is to model a culture of political concensus for the 65%. Our goal is to advocate for, and initiate reconciliation and consensus among Ethiopians.

